COVID-19: Entry Requirements for Travellers to Ethiopia

7 Aug 2020

Amid the ongoing global coronavirus pandemic, new health guidelines have been put in place for all travellers entering Ethiopia.

Effective immediately:

    1. All travellers arriving at Bole International Airport who provide a certificate showing a negative COVID-19 RT-PCR antigen test, taken within 72 hours of your arrival to Ethiopia will be subject to mandatory self-isolation at home, for 14 days. Additionally, travellers will be required to provide a sample upon arrival. Travellers who do not have a negative COVID-19 RT-PCR test will be placed into mandatory quarantine for 7 days, at a designated site. After 7 days, you will be tested for coronavirus and if you test negative, you will be required to self-isolate at home for the remaining 7 days.
    2. Travellers who provide RDT antibody tests will be quarantined for 7 days at a designated site. After 7 days, you will be tested for coronavirus and if you test negative, you will be required to self-isolate at home for the remaining 7 days.
    3. Ethiopian returnees are required to consult with their nearest Ethiopian Embassy or Consulate before planning their trip to Ethiopia. This is to help returnees obtain the correct information about getting tested at the country of origin. Returnees who cannot provide a negative RT-PCR COVID-19 test taken within 72 hours of arrival to Ethiopia will be placed into mandatory quarantine for 7 days at a designated site.
    4. For diplomats, the previous circular still applies.

 


ከኮቪድ-19 ጋር በተያያዘ ወደ አገር ውስጥ የሚገቡ መንገደኞች የአቀባበል ሥርዓት መመሪያ፦

  1. ከየትኛውም አገር ተነስተው ቦሌ አየር ማረፊያ ሲደርሱ የሚያቀርቡት የኮቪድ 19 የምርመራ ሰርተፊኬት ማስረጃ72 ሰዓት ያልሞላው የተረጋገጠ የRT PCR አንቲጀን የምርመራ ውጤት ብቻ መሆኑንና ይህን ይዘው የመጡናሙና ሰጥተው በቤታቸው ለ14 ቀናት ተለይተው እንደሚቆዩ ይህንን ይዞ ያልመጣ ግን ለ7 ቀናት ወደ ተዘጋጀለይቶ ማቆያ (ኳራንቲን) ለክትትል እንደሚላክ እና ምርመራ ተደርጎለት ከ7 ቀናት በኃላ ውጤቱ ነፃ ከሆነ በቤቱቀሪውን 7 ቀናት እንደሚቆይ፣
  2. የRDT ፈጣን የአንቲቦዲ ምርመራ ውጤት ይዞ የመጣ መንገደኛ ለ7 ቀናት በለይቶ ማቆያ (ኳራንቲን) መሆንእንደሚኖርበት ከዚያም የ RT PCR ምርመራ ተሰርቶ በቤቱ ቀሪውን 7 ቀናት እንዲቆይ እንደሚደረግ፣
  3. በቦሌ ዓለም አቀፍ አየር መንገድ በኩል የሚገቡ ከስደት ተመላሾች ከመምጣታቸው በፊት ከውጭ ጉዳይሚኒስቴር ጋር በመነጋገር ከሚነሱበት አገር ምርመራ እንደሚደረግ ወደ አገር ሲገቡ 72 ሰዓት ያልሞላው የ RT PCR ምርመራ ሰርተፊኬት ይዞ ያልመጣ ስደተኛ ተለይቶ ወደ ተዘጋጀ ማቆያ ቦታ እንዲገባና ለ7 ቀናት እንዲቆይእንደሚደረግ በዚህ ቆይታም ክትትልና የ RT PCR ምርመራ እንደሚደረግለት፣
  4. ዲፕሎማቶችን በተመለከተ ከዚህ ቀደም በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በተላከው ሰርኩላር መሠረት መተግበርየሚቀጥልና መመሪያው ያልተለወጠ መሆኑን፣

Latest News

Browse all
27 Feb 2024
Notice
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ኤምባሲ ለንደን የሚሸፍናቸው ሀገራት ነዋሪ ለሆናችሁ ሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የቀረበ ታላቅ ሀገራዊ ጥሪ! ክቡር የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ሁለተኛው ትውልድ የኢትዮጵያ ዳያስፖራዎች በሦስት ዙር ወደ ሀገራቸው በመግባት ኢትዮጵያን እንዲጎበኙ እና የባህል መሠረታቸውን እንዲያውቁ የቀረበውን ጥሪ በመቀበል የመጀመሪያው ዙር የጉዞ መርሃ ግብር የተጀመረ ሲሆን በዚህም በመላው ዓለም የሚገኙ በርካታ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው…
11 Jan 2024
Back To Your Origins
UK pledges to increase dev’t aid to 200 mln Euros Ethiopia and United Kingdom (UK) have finalized to ink the Memorandum of Understanding (MoU) to scale up the diplomatic ties to strategic partnership level, said Ethiopian Ambassador to UK. In an exclusive interview with The Ethiopian Herald, Ethiopian Ambassador to the UK Teferi Melesse said that the activities are ongoing…
9 Jan 2024
Ethiopia-UK ties to enter ‘new era’
The Embassy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia in London wishes you a joyful holiday season and prosperous New Year.
31 Dec 2023
Happy New Year 2024!
we extend our warmest invitation to you for the highly anticipated 1st Dire International Technology Expo 2024. As an influential figure in the technology sector, your presence at this groundbreaking event would be highly valued. Date: Jan 24 to Jan 28 / 2024 Venue: Dire Dawa Youth Sports Center Website: http://www.direinttechexpo.com The first Dire International Technology Expo 2024 is poised…
27 Dec 2023
Dire International Tech Expo
22 Dec 2023
Festive Message from Ambassador Teferi Melesse Desta
በለንደን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ኤምባሲ አስተባባሪነት ከዩናይትድ ኪንግደም ከሚገኙ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ጋር በመቀናጀት እ.ኤ.አ ከዲሴምበር 13-15/2023 ባዘጋጀው የልምድ ልውውጥ ፕሮግራም 11 አባላትን የያዘ የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት የልዑካን ቡድን በለንደን ከተማ ከሚገኙ 3 የብሪታንያ የንግድ ምክር ቤቶች ጋር የልምድ ልውውጥና የትብብር ግንኙነት ውይይት አደረጉ፡፡ ሶስቱ የንግድ ም/ቤቶች የብሪቲሽ ንግድ ም/ቤት፤ የብርቲሽ-ኢትዮጵያ ንግድ ም/ቤትና የለንደን ንግድ ም/ቤት ናቸው። በሶስቱም መድረኮች…
15 Dec 2023
የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት የልዑካን ቡድን የለንደን ቆይታ
7 Dec 2023
Notice
The main office of the Global Black History, Heritage, and Education Centre (GBHHEC) will be officially established in Addis Ababa on Friday, December 08, 2023. Lead by Ambassador Teferi Melesse, Ethiopian Ambassador to the United Kingdom and North Ireland, a delegation of founding board members of the Global Black History, Heritage, and Education Centre (GBHHEC) landed in Addis Ababa. Director…
6 Dec 2023
Ethiopia will remain the center of important historical, cultural, and diplomatic initiatives.
በኤፕሪል 1973 ወደ ዩናይትድ ኪንግደም በረራውን ቦይንግ 720-ቢ አውሮፕላን በመጠቀም በሳምንት ለሁለት ቀናት የጀመረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአሁኑ ወቅት አጅግ ዘመናዊ የሆኑ ኤርባስ 350 እና ቢ787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን በመጠቀም በሳምንት ለአስር ጊዜያት በቀጥታ በረራ እያካሄደ መሆኑ ተመልክቷል፡፡ በዚህም ከአስር ሺህ በላይ መንገደኞችን ወደ 60 አለም አቀፍ መዳረሻዎች እያጓጓዘ መሆኑን በዩናይትድ ኪንግደም እና አየርላንድ የአየር መንገዱ ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ በለንደን ሂትሮ እና…
23 Nov 2023
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ዩናይትድ ኪንግደም የሚያደርገውን በረራ በሳምንት ወደ አስር ጊዜያት ማሳደጉን አስታወቀ፡፡
On the sidelines of the Global Food Security Summit the Ethiopian Ambassador to UK H.E. Ambassador Teferi Melesse Desta met with British International Investment and AgDevCo to discuss potential investment and collaboration in Ethiopia. The Ambassador commended the work done with EthioChicken and explained the robust potential Ethiopia has attract even more investment.
21 Nov 2023
Ambassador Teferi met with BII and AgDevCo
We are excited to announce the inaugural flight of Ethiopian Airlines from Addis Ababa to Gatwick Airport landed earlier today! This new route marks an important milestone in Ethiopian Airlines commitment to providing convenient and seamless travel options for passengers between the UK and Ethiopia. We look forward to welcoming you on board as we connect the vibrant city of…
21 Nov 2023
Ethiopian Airlines Started new route to London Gatwick Airport.