በመቅደላ ጦርነት ምክንያት የተዘረፉ የኢትዮጵያ ቅርሶች አሁንም ከየአካባቢው ብቅ ማለት ጀምረዋል፡፡

3 Oct 2023

አለም አቀፉ ዘ-አርት ጋዜጣ ከሰሞኑ ባስነበበው የምርመራ ስራው ከ 500 ዓመታት በላይ እድሜ ያስቆጠረው ባለ ቀለም ቅብ የእየሱስ ክርስቶስ ምስል ከአጼ ቴዎድሮስ መኝታ ራስጌ ላይ ከተሰቀለበት ኤፕሪል 13፣ 1868 ተዘርፈው ከተወሰዱ ታሪካዊና ሃይማኖታዊ ፋይዳ ከነበራቸው ምስሎች አንዱና ውዱ እንደሆነ ጋዜጣው ገልጿል፡፡

ከመቅደላ ጦርነት በኋላ ጥንታዊ ቅርሶችንና ጽሁፎችን ከኢትዮጵያ እንዲያመጣ የተላከውና የብሪትሽ ሙዚየም መልዕክተኛ የነበረው ሪቻርድ ሆምስ ይህን ውብ ባለቀለም ምስል በወቅቱ ወደ ብሪታኒያ ቢያመጣም በወቅቱ ለሙዚየሙ አለማስረከቡን ጋዜጣው በምርመራ ዘገባው ላይ አስፍሯል፡፡

ግለሰቡ ይህን ምስል ክርሰቲ ለተባለ ስነጥበብ ተኮር ለሆኑ ጥንታዊና ዘመናዊ  ቅርሶች አጫራች ለሆነው የንግድ ድርጅት በማቅረብ እ.ኤ.አ. በ 1917 መሸጡን ጋዜጣው አስነብቧል፡፡

Kwer’ata Re’esu በመባል የሚታወቀው ባለቀለም ቅብ ምስል ከፊት ለፊቱና ከኋላው የግዕዝ ጽሁፍ ያለበት ሲሆን የኢትዮጵያ ነገስታት እሰከ 1868 ድረስ እየተቀባበሉት መቆየታቸውን አመልክቷል፡፡ ባለቤትነቱ ከኢትዮጵያ እንዳይመስል በርካታ ጥረቶች መደረጋቸውንና ስሙንም በወቅቱ ከኢትዮጵያ በሚል የማንሳት ፍላጎት እንዳልነበረ ጋዜጣው ዘግቧል፡፡ የኢትዮጵያ ነገስታቶች ወደ ጦር ሜዳ ሲሄዱ ከዚህ ምስል ፊት ቆመው ጸሎት ያደርጉ እንደነበር ጋዜጣው ይገልጻል፡፡

በርካታ ጦርነቶችን እና የእሳት ቃጠሎዎችን በማለፉ በየዘመኑ ተአምራዊ ተደርጎ ይታይ የነበረው ይህ ምስል ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ ጥሪ ማቅረብ ይገባል ያለው ጋዜጠኛ ምስሉ በጥቂት ሰዎች ብቻ የታየ በመሆኑ ትኩረት ውስጥ ሳይገባ ሊቆይ እንደቻለ አክሎ ገልጿል፡፡

ምስሉ ከባለቤቶቹና ከጥቂት ሰዎች በስተቀር እስከ አሁን በማንም እንዳልታየ ያመለከተው ጋዜጣው ይህ ምስል በፖርቹጋል የውድ ሀብቶች ማስቀመጫ ባንክ ውስጥ እንደሚገኝ በምርመራው እንደ ደረሰበት አስታውቋል፡፡

ለዘመናት ከስፍራ ስፍራ እና ከባለቤት ባለቤት እንደመዞሩ ሳይሆን በጥሩ ሁኔታ ላይ የሚገኝ በመሆኑ ምስሉ እንዲመለስ ከፖርቹጋል መንግስት ጋር ንግግር መጀመር ያስፈልጋል በማለት አስተያየቱን ገልጿል፡፡

የፖርቹጋል መንግስት ይህ ምስል ከመንግስት ፍቃድ ውጪ ከሀገሩ እንዳይወጣ እ.ኤ.አ. በ 2002 ባወጣው መመሪያ መደንገጉም ታውቋል፡፡

ከሰሞኑ ከብሪታኒያ እየተመለሱ ያሉ ቅርሶች ለዚህ ምርመራ መነሳሳት ምክንያት እንደሆነ ጋዜጣው አመላክቷል፡፡

Via: theartnewspaper

Latest News

Browse all
27 Feb 2024
Notice
የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ኤምባሲ ለንደን የሚሸፍናቸው ሀገራት ነዋሪ ለሆናችሁ ሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የቀረበ ታላቅ ሀገራዊ ጥሪ! ክቡር የኢ.ፌ.ዴ.ሪ. ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ሁለተኛው ትውልድ የኢትዮጵያ ዳያስፖራዎች በሦስት ዙር ወደ ሀገራቸው በመግባት ኢትዮጵያን እንዲጎበኙ እና የባህል መሠረታቸውን እንዲያውቁ የቀረበውን ጥሪ በመቀበል የመጀመሪያው ዙር የጉዞ መርሃ ግብር የተጀመረ ሲሆን በዚህም በመላው ዓለም የሚገኙ በርካታ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው…
11 Jan 2024
Back To Your Origins
UK pledges to increase dev’t aid to 200 mln Euros Ethiopia and United Kingdom (UK) have finalized to ink the Memorandum of Understanding (MoU) to scale up the diplomatic ties to strategic partnership level, said Ethiopian Ambassador to UK. In an exclusive interview with The Ethiopian Herald, Ethiopian Ambassador to the UK Teferi Melesse said that the activities are ongoing…
9 Jan 2024
Ethiopia-UK ties to enter ‘new era’
The Embassy of the Federal Democratic Republic of Ethiopia in London wishes you a joyful holiday season and prosperous New Year.
31 Dec 2023
Happy New Year 2024!
we extend our warmest invitation to you for the highly anticipated 1st Dire International Technology Expo 2024. As an influential figure in the technology sector, your presence at this groundbreaking event would be highly valued. Date: Jan 24 to Jan 28 / 2024 Venue: Dire Dawa Youth Sports Center Website: http://www.direinttechexpo.com The first Dire International Technology Expo 2024 is poised…
27 Dec 2023
Dire International Tech Expo
22 Dec 2023
Festive Message from Ambassador Teferi Melesse Desta
በለንደን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ኤምባሲ አስተባባሪነት ከዩናይትድ ኪንግደም ከሚገኙ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ጋር በመቀናጀት እ.ኤ.አ ከዲሴምበር 13-15/2023 ባዘጋጀው የልምድ ልውውጥ ፕሮግራም 11 አባላትን የያዘ የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት የልዑካን ቡድን በለንደን ከተማ ከሚገኙ 3 የብሪታንያ የንግድ ምክር ቤቶች ጋር የልምድ ልውውጥና የትብብር ግንኙነት ውይይት አደረጉ፡፡ ሶስቱ የንግድ ም/ቤቶች የብሪቲሽ ንግድ ም/ቤት፤ የብርቲሽ-ኢትዮጵያ ንግድ ም/ቤትና የለንደን ንግድ ም/ቤት ናቸው። በሶስቱም መድረኮች…
15 Dec 2023
የኢትዮጵያ ንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት የልዑካን ቡድን የለንደን ቆይታ
7 Dec 2023
Notice
The main office of the Global Black History, Heritage, and Education Centre (GBHHEC) will be officially established in Addis Ababa on Friday, December 08, 2023. Lead by Ambassador Teferi Melesse, Ethiopian Ambassador to the United Kingdom and North Ireland, a delegation of founding board members of the Global Black History, Heritage, and Education Centre (GBHHEC) landed in Addis Ababa. Director…
6 Dec 2023
Ethiopia will remain the center of important historical, cultural, and diplomatic initiatives.
በኤፕሪል 1973 ወደ ዩናይትድ ኪንግደም በረራውን ቦይንግ 720-ቢ አውሮፕላን በመጠቀም በሳምንት ለሁለት ቀናት የጀመረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአሁኑ ወቅት አጅግ ዘመናዊ የሆኑ ኤርባስ 350 እና ቢ787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን በመጠቀም በሳምንት ለአስር ጊዜያት በቀጥታ በረራ እያካሄደ መሆኑ ተመልክቷል፡፡ በዚህም ከአስር ሺህ በላይ መንገደኞችን ወደ 60 አለም አቀፍ መዳረሻዎች እያጓጓዘ መሆኑን በዩናይትድ ኪንግደም እና አየርላንድ የአየር መንገዱ ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ በለንደን ሂትሮ እና…
23 Nov 2023
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ዩናይትድ ኪንግደም የሚያደርገውን በረራ በሳምንት ወደ አስር ጊዜያት ማሳደጉን አስታወቀ፡፡
On the sidelines of the Global Food Security Summit the Ethiopian Ambassador to UK H.E. Ambassador Teferi Melesse Desta met with British International Investment and AgDevCo to discuss potential investment and collaboration in Ethiopia. The Ambassador commended the work done with EthioChicken and explained the robust potential Ethiopia has attract even more investment.
21 Nov 2023
Ambassador Teferi met with BII and AgDevCo
We are excited to announce the inaugural flight of Ethiopian Airlines from Addis Ababa to Gatwick Airport landed earlier today! This new route marks an important milestone in Ethiopian Airlines commitment to providing convenient and seamless travel options for passengers between the UK and Ethiopia. We look forward to welcoming you on board as we connect the vibrant city of…
21 Nov 2023
Ethiopian Airlines Started new route to London Gatwick Airport.