በመቅደላ ጦርነት ምክንያት የተዘረፉ የኢትዮጵያ ቅርሶች አሁንም ከየአካባቢው ብቅ ማለት ጀምረዋል፡፡

3 Oct 2023

አለም አቀፉ ዘ-አርት ጋዜጣ ከሰሞኑ ባስነበበው የምርመራ ስራው ከ 500 ዓመታት በላይ እድሜ ያስቆጠረው ባለ ቀለም ቅብ የእየሱስ ክርስቶስ ምስል ከአጼ ቴዎድሮስ መኝታ ራስጌ ላይ ከተሰቀለበት ኤፕሪል 13፣ 1868 ተዘርፈው ከተወሰዱ ታሪካዊና ሃይማኖታዊ ፋይዳ ከነበራቸው ምስሎች አንዱና ውዱ እንደሆነ ጋዜጣው ገልጿል፡፡

ከመቅደላ ጦርነት በኋላ ጥንታዊ ቅርሶችንና ጽሁፎችን ከኢትዮጵያ እንዲያመጣ የተላከውና የብሪትሽ ሙዚየም መልዕክተኛ የነበረው ሪቻርድ ሆምስ ይህን ውብ ባለቀለም ምስል በወቅቱ ወደ ብሪታኒያ ቢያመጣም በወቅቱ ለሙዚየሙ አለማስረከቡን ጋዜጣው በምርመራ ዘገባው ላይ አስፍሯል፡፡

ግለሰቡ ይህን ምስል ክርሰቲ ለተባለ ስነጥበብ ተኮር ለሆኑ ጥንታዊና ዘመናዊ  ቅርሶች አጫራች ለሆነው የንግድ ድርጅት በማቅረብ እ.ኤ.አ. በ 1917 መሸጡን ጋዜጣው አስነብቧል፡፡

Kwer’ata Re’esu በመባል የሚታወቀው ባለቀለም ቅብ ምስል ከፊት ለፊቱና ከኋላው የግዕዝ ጽሁፍ ያለበት ሲሆን የኢትዮጵያ ነገስታት እሰከ 1868 ድረስ እየተቀባበሉት መቆየታቸውን አመልክቷል፡፡ ባለቤትነቱ ከኢትዮጵያ እንዳይመስል በርካታ ጥረቶች መደረጋቸውንና ስሙንም በወቅቱ ከኢትዮጵያ በሚል የማንሳት ፍላጎት እንዳልነበረ ጋዜጣው ዘግቧል፡፡ የኢትዮጵያ ነገስታቶች ወደ ጦር ሜዳ ሲሄዱ ከዚህ ምስል ፊት ቆመው ጸሎት ያደርጉ እንደነበር ጋዜጣው ይገልጻል፡፡

በርካታ ጦርነቶችን እና የእሳት ቃጠሎዎችን በማለፉ በየዘመኑ ተአምራዊ ተደርጎ ይታይ የነበረው ይህ ምስል ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ ጥሪ ማቅረብ ይገባል ያለው ጋዜጠኛ ምስሉ በጥቂት ሰዎች ብቻ የታየ በመሆኑ ትኩረት ውስጥ ሳይገባ ሊቆይ እንደቻለ አክሎ ገልጿል፡፡

ምስሉ ከባለቤቶቹና ከጥቂት ሰዎች በስተቀር እስከ አሁን በማንም እንዳልታየ ያመለከተው ጋዜጣው ይህ ምስል በፖርቹጋል የውድ ሀብቶች ማስቀመጫ ባንክ ውስጥ እንደሚገኝ በምርመራው እንደ ደረሰበት አስታውቋል፡፡

ለዘመናት ከስፍራ ስፍራ እና ከባለቤት ባለቤት እንደመዞሩ ሳይሆን በጥሩ ሁኔታ ላይ የሚገኝ በመሆኑ ምስሉ እንዲመለስ ከፖርቹጋል መንግስት ጋር ንግግር መጀመር ያስፈልጋል በማለት አስተያየቱን ገልጿል፡፡

የፖርቹጋል መንግስት ይህ ምስል ከመንግስት ፍቃድ ውጪ ከሀገሩ እንዳይወጣ እ.ኤ.አ. በ 2002 ባወጣው መመሪያ መደንገጉም ታውቋል፡፡

ከሰሞኑ ከብሪታኒያ እየተመለሱ ያሉ ቅርሶች ለዚህ ምርመራ መነሳሳት ምክንያት እንደሆነ ጋዜጣው አመላክቷል፡፡

Via: theartnewspaper

Latest News

Browse all
በኤፕሪል 1973 ወደ ዩናይትድ ኪንግደም በረራውን ቦይንግ 720-ቢ አውሮፕላን በመጠቀም በሳምንት ለሁለት ቀናት የጀመረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአሁኑ ወቅት አጅግ ዘመናዊ የሆኑ ኤርባስ 350 እና ቢ787 ድሪምላይነር አውሮፕላኖችን በመጠቀም በሳምንት ለአስር ጊዜያት በቀጥታ በረራ እያካሄደ መሆኑ ተመልክቷል፡፡ በዚህም ከአስር ሺህ በላይ መንገደኞችን ወደ 60 አለም አቀፍ መዳረሻዎች እያጓጓዘ መሆኑን በዩናይትድ ኪንግደም እና አየርላንድ የአየር መንገዱ ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ በለንደን ሂትሮ እና…
23 Nov 2023
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ዩናይትድ ኪንግደም የሚያደርገውን በረራ በሳምንት ወደ አስር ጊዜያት ማሳደጉን አስታወቀ፡፡
On the sidelines of the Global Food Security Summit the Ethiopian Ambassador to UK H.E. Ambassador Teferi Melesse Desta met with British International Investment and AgDevCo to discuss potential investment and collaboration in Ethiopia. The Ambassador commended the work done with EthioChicken and explained the robust potential Ethiopia has attract even more investment.
21 Nov 2023
Ambassador Teferi met with BII and AgDevCo
We are excited to announce the inaugural flight of Ethiopian Airlines from Addis Ababa to Gatwick Airport landed earlier today! This new route marks an important milestone in Ethiopian Airlines commitment to providing convenient and seamless travel options for passengers between the UK and Ethiopia. We look forward to welcoming you on board as we connect the vibrant city of…
21 Nov 2023
Ethiopian Airlines Started new route to London Gatwick Airport.
“We have no intention of threatening the sovereignty of any nation but we would like a rules based access to the Red Sea. Our request is to initiate discussions towards sustainable solutions.” “What we seek to accomplish as a nation requires clarity of thought. It also requires hard work on a daily basis. Although there are many issues contributing to…
14 Nov 2023
PM Abiy Ahmed Responds to MP’s
For all diaspora scholars interested in participating in technical and vocational colleges' short-term knowledge and skill transfer programs. Click the link for further detail: https://t.co/p5ExO5oiLn  or Download the PDF format: Document.
8 Nov 2023
Notice for Diaspora Scholars
ከ 184 በላይ የአለም ሀገራት በተሳተፉበትና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ጎብኚዎች ፣ አለም አቀፍ እውቅና ያላቸው የተለያዩ ሀገራት አሰጎብኚዎች እና የጉዞ ጸሀፍት በተገኙበት በዚሁ አለም አቀፍ የጉዞ የገበያ ማእከል ኢትዮጵያ አለም አቀፍ እውቅና ካገኙ የቱሪስት ሀብቶቿ ጀምሮ አዳዲስ የቱሪስት መዳረሻዎቿን አስተዋውቃለች፡፡ የቱሪዝም ሚኒስቴር ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ ፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ፣የክልል ቱሪዝም ቢሮዎች ፣ ከ 16 በላይ የኢትዮጵያዊያን አስጎብኚ ድርጅቶች፣ ዳያስፖራውና…
7 Nov 2023
ኢትዮጵያ አዳዲስና ጥንታዊ የቱሪስት ሀብቷን ለንደን ኤክሴል በሚገኘው አለም አቀፍ የጉዞ ገበያ ማእከል ላይ አስተዋወቀች፡፡
The 42nd World Travel Market London 2023 Officially kicked off today at ExCeL London with the presence of H.E. Nasise Challi Jira of Ministry of Tourism-Ethiopia, H.E. Ambassador Teferi Melesse Desta of Embassy of Ethiopia, London, Mr. Henok from Ethiopian Airlines, Hailemelekot Mamo, v/p ET Holidays and Digital services and different tour operators from Ethiopia. It's being visited by multitude…
6 Nov 2023
World Travel Market 2023
Scholars, Black History authorities, dignitaries, and influential individuals from the United Kingdom convened at the Ethiopian Embassy in London to mark a momentous occasion – the official registration and recognition of the Global Black History, Heritage, and Education Centre (GBHHEC) in Addis Ababa, Ethiopia. Ambassador Teferi Melesse, addressing the gathering, underscored the profound significance of this historic moment, not only…
28 Oct 2023
GBHHEC official registration celebrated in London
Ethiopians are pleased to host the Great Ethiopian Run on 19 November 2023. International participants from 12+ countries have already registered through our page. Don't miss out – sign up to attend in person here: 2023 Sofi Malt Great Ethiopian Run International 10K | In Person To attend the race here in UK which will being staged in conjunction with…
20 Oct 2023
2023 Sofi Malt Great Ethiopian Run International 10K
Today, at the Ethiopian Embassy in London, we celebrated Ethiopia's 16th National Flag Day with the theme "The Prestige of Our Flag: A Guarantee for Unity and Sovereignty." We paid tribute to the collective sacrifice made "for the love and honor of our flag" to protect our sovereignty. Our flag embodies freedom, unity, and the pride of our people.  
16 Oct 2023
Ethiopian Flag Day.
Press Release on The Tendering of 8 State-owned Sugar Enterprises Notice of Bid Submission on 5th October 2023
13 Oct 2023
Notice of Bid Submission
The 2023 Sofi Malt Great Ethiopian Run International 10km is gearing up to unite runners from around the world. Get ready for a global sporting adventure as athletes from UK, and more converge for an epic race! for further detail: https://bit.ly/3QbDMeN 
11 Oct 2023
Great Ethiopian Run 2023